ድርጅታችን ናሬድ ጠቅላላ ንግድ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር በሚሰራው የአጋርነት ስራዎች ላይ ብቁ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል። ድርጅቱ የሚፈልጋቸው የስራ መደቦች እና መስፈርቶች ከዚህ በታች ቀርበዋል፡
ብዛት፡ 2
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ ፓስተር አደባባይ ፤ ልደታ ወይንም ቂርቆስ
ተፈላጊ የስራ ልምድ፡ በቴሌኮም ሽያጭ ሱፐርቪዥን ወይም በኦፕሬሽን ኮርዲኔተርነት የ1 ዓመት እና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው/ያላት።
ተጨማሪ ክህሎቶች፡